[ecs-list-events]
ለዘንድሮ እጩ ተመራቂ ተማሪዎች በስነ ምግባር ፣ መልካም አስተዳደርና ጸረ ሙስና ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ
የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ እጩ ተመራቂ ተማሪዎች ትምህርታቸውን አጠናቀው ወደ ስራ በሚሰማሩበት ወቅት በመልካም ስነ ምግባር በመታነጽ ማህበረሰቡን በቅንነትና በታማኝነት ማገልገል እንደሚጠበቅባቸው ተገለጸ። በስልጠናው መክፈቻ ላይ የተገኙት የተማሪዎች ጉዳይና የአስተዳደር ምክትል ፕሬዝዳንት ዶክተር ፍቃዱ በየነ ባደረጉት ንግግር […]
9ኛው የኢትዮጲያ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን ሰሞኑን በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በተለየዩ ዝግጅቶች ተከበረ፡፡
በሸምሰዲን መሀመድ/ከሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ህዝብና አለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት “በህገ መንግስታችን፣ የደመቀ ኢትዮጲያዊነታችን ለህዳሴአችን” በሚል መሪ […]


