ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በአካባቢው ለሚገኙ 75 እማወራ አርሶ አደሮች የተሻሻሉ የዶሮ ዝርያዎችን አከፋፈለ።
በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ምርምር ጉዳዮች ምክትል ፕሬዝዳንት ጽህፈት ቤት የዘር ስርጭት ባለሙያ አቶ ተክለማሪያም ቀነኒ እንደገለጹት ዩኒቨርሲቲው በምርምር የተገኙ የእንስሳት ፣ የሰብል ፣ የአትክልትና ፍራፍሬ ዝርያዎችን እያሰራጨ ኅብረተሰቡን የቴክኖሎጂ ተጠቃሚ እያደረገ […]
በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ምርምር ጉዳዮች ምክትል ፕሬዝዳንት ጽህፈት ቤት የዘር ስርጭት ባለሙያ አቶ ተክለማሪያም ቀነኒ እንደገለጹት ዩኒቨርሲቲው በምርምር የተገኙ የእንስሳት ፣ የሰብል ፣ የአትክልትና ፍራፍሬ ዝርያዎችን እያሰራጨ ኅብረተሰቡን የቴክኖሎጂ ተጠቃሚ እያደረገ […]
Qonnaan bultoonni sanyii dinnichaa argatan sanyii kana baay’isuun qonnaan bultoota biroo biraan akka gahaniis dubbataniiruu. Oomishtummaa qonnaan bulaa dabaluuf galtewwan barbaachisaan kessaa sanyii filatamaan isa tokko. Qonnaan bultoonni Aanaa Haramayaa […]
በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ኮምቦልቻ ወረዳ ከ300 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ በትውልደ ኢትዮጵያዊያን ዳያስፖራዎች የሚገነባ መልቲ ጀነራል ሆስፒታል የመሰረት ድንጋይ ትናንት ተቀመጠ። ፕሮጀክቱ በ1 ነጥብ 6 ሄክታር መሬት ላይ የሚያርፍ […]
ሐረማያ ዩኒቨርሰቲ ለአብርሃ ባሃታ አረጋውያንና አካል ጉዳተኞች ተሃድሶ ድርጅት ግምቱ ከሁለት ሚሊዮን ብር በላይ የሆነ ዊልቸርና ሌሎች ለአካል ድጋፍ የሚያገለግሉ ቁሳቁሶችን ነው ድጋፍ ያደረገው። ዩኒቨርሲቲው ክርስቲያን ሪሊፍ ሰርቪስስ ከተሰኘ የአሜሪካ […]
Haramaya University-Industry Linkage and Entrepreneurship Development Directorate awarded the winners of 2022 Business Idea Competition In the competition, 11 competitors presented their business ideas. Of these, three competitors were selected […]
“You don’t build a business, you build people, and then people build the business.” Haramaya University following such a trend Haramaya University University-Industry Linkage and Entrepreneurship Development Directorate conducted the […]
Haramaya University Women, Children and Youth Affairs Directorate provided a two days training titled “Leadership & Communication from the Aspect of Law and Harmful Traditional Practices” for Bate 03 kebele […]
/ HA.. n YUU.. n FM 91.5 January 17,2013 / The project of removing immigrants in east hararge zone and stopping the support of the immigration organization with EU-IOM and […]
የኢፌድሪ የሠላም ሚኒስቴር ከተለያዩ ተቋማት ለተመረቁ ወጣቶች ‘በጎነት ለአብሮነት’ በሚል መርህ ባዘጋጀው ስልጠና ለመሳተፍ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ለተገኙ ወጣቶች አቀባበልና የስልጠና ማስጀመሪያ መርሀ ግብር በአፍረን ቀሎ አዳራሽ እየተከናወነ ይገኛል… የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ […]
የኦሮሚያ ቱሪዝም ኮሚሽን ሰራተኞች ፣ የማህበራዊ ሚዲያ አንቂዎችና የጋዜጠኞች አባላትን ያካተተ ቡድን ሐረማያ ዩኒቨርሲቲን ጎበኘ። ኮሚሽኑ #VisitOromia በሚል ንቅናቄ ኦሮሚያ ክልልን ተቀዳሚ የቱሪስ መዳረሻ ለማድረግ እየሰራ እንደሚገኝ በጉብኝቱ ወቅት ተገልጿል። […]