Our University stood 3rd among the 1st generation Ethiopian public universities based on the 2009 E.C. performance evaluation made by the Ministry of Education. Congratulation for all, as this is a fruition of our efforts and hard work in the year 2009 E.C.
We can snatch a better rank in 2010 E.C, if we exert all our efforts with a strong team spirit.
Hraramaya University

እንኳን ደስ አላችሁ!

የኢፌዲሪ የትምህርት ሚኒስቴር የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን በየዓመቱ በሚያስመዘግቡት ውጤት እየመዘነ ለዩኒቨርሲቲዎች ደረጃ ይሰጣል፡፡ በ2009 ዓ.ም. ዩኒቨርሲቲዎቹ የነበራቸውን አፈፃፀም መሰረት አድርጎ ዛሬ ይፋ ባደረገው ደረጃ የመጀመሪያው ትውልድ (አንጋፋ) ውስጥ ከሚመደቡት ዩኒቨርሲቲዎች መካከል ዩኒቨርሲቲያችን የ3ኛ ደረጃን አግኝቷል፡፡
ለተገኘው ውጤት የመላው የዩኒቨርሲቲያችን ማህበረሰብ አባላት አስተዋፅዖ ከፍተኛ በመሆኑ ጥረታችን ውጤት በማፍራቱ እንኳን ደስ አለን እያልን በ2010 ዓ.ም. አንድነታችንን አጠናክረን በመስራት ከዚህ የተሻለ ውጤት እንደምናስመዘግብ እርግጠኞች ነን፡፡
ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ