ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ያሰራጫቸው ሰባት የተሻሻሉ የስኳር ድንች ዝርያዎች በገቢያቸው ላይ ተጨባጭ ለውጥ ማምጣቱን የባቢሌ ወረዳ አርሶ አደሮች አስታወቁ፡፡